News and Updates

የያቤሎ የመጠጥ ውሃ ቁፈራ ፕሮጄክት

በካናዳ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ኅብረት  የገነዘብ ድጋፍ በቦረና ዞን በያቤሎ አቅራቢያ በምትገኘው በጐሞሌ ወረዳ ሀሊሳ፣ ጢሌ ጋቦ እና ሀሮ ዳጋይ በሚባሉት ቀበሌዎች 3 የውሃ ጉድጓዶች ተቆፍሮ  የአካባቢው ነዋሪዎች እንዲረከቡ ተደርጓል፡፡የውሃውን  ጉድጓድ ቁፋሮ አንዲያከናውን ኮንትራት የተሰጠው LM  ኢንተርናሸናል የተባለ ድርጅት ነው፡፡ ይህን   የዕርዳታ አገልግሎት  አስመልክቶ የተጠናቀረውን የፊልም ዘገባ ተመልክቱት፡፡