የያቤሎ የመጠጥ ውሃ ቁፈራ ፕሮጄክት

በካናዳ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ኅብረት  የገነዘብ ድጋፍ በቦረና ዞን በያቤሎ አቅራቢያ በምትገኘው በጐሞሌ ወረዳ ሀሊሳ፣ ጢሌ ጋቦ እና ሀሮ ዳጋይ በሚባሉት ቀበሌዎች 3 የውሃ ጉድጓዶች ተቆፍሮ  የአካባቢው ነዋሪዎች እንዲረከቡ ተደርጓል፡፡የውሃውን  ጉድጓድ ቁፋሮ አንዲያከናውን ኮንትራት የተሰጠው LM  ኢንተርናሸናል የተባለ ድርጅት ነው፡፡ ይህን   የዕርዳታ አገልግሎት  አስመልክቶ የተጠናቀረውን የፊልም ዘገባ ተመልክቱት፡፡