
በካናዳ የኢትዮጵያውያን አብያተ ክርስቲያናት ኅበረት አባል የሆነችው በቫንኩበር የጸጋ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መጋቢ የሆኑት ፓስተር/ዶ/ር ወርቁ መኮንን “የግብይትና የለውጥ አስተዳደር በኢትዮጵያ”/ “Transformational & Transactional Church Governance " በሚል ርዕስ በአማርኛና በእንግሊዝኛ ቋንቋዎች ሁለት መጻሕፍት ለንባብ አብቅተዋል፡፡
የኅብረቱ አባል ቤተክርስቲያን መጋቢዎች ከመደበኛው የቃለ እግዚአብሔር መግቦት አገልግሎት በተጨማሪ በተገኙት ዕድሎች ሁሉ በመጠቀም ዕውቀትን ለማካፈል የሚያደርጉት ጥረት የሚያስደስትና ይበል የሚያሰኝ ነው፡፡ ኅብረቱ ፓስተር/ዶ/ር ወርቁ መኮንንን ለዚህ ስኬት እንኳን ደስ አለዎ እያለ አባል ቤተክርስቲያናትም መጻሕፍቱን በማስተዋወቅና በስርጪቱ ዘርፍም በማገዝ እንዲተባበሩ ያሳስባል፡፡
Research Center
ጌታ ለእህታችን ኤደን ኃይሉ ስላደረገው መልካም ነገር በቶሮንቶና አካባቢው የሚገኙና እንዲሁም ከተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች የመጡ ቅዱሳን በተገኙበት በከፍተኛ ደምቀት ለጌታ ክብር የምስጋና ፕሮግራም ተካሂዷል፡፡

በኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት ኅብረት በካናዳ በስልክ ዕለታዊ የጸሎት አምልኮና የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ፕሮግራም አለ፡፡ በዚህ ፕሮግራም በመላው ካናዳ የሚገኙ ቅዱሳን በየቀኑ እየተባረኩበት ነው፡፡ ፕሮግራሙ በየቀኑ ከሰኞ እስከ አርብ ከጧቱ 08፡00-10፡00 በቶርንቶ ሰዓት አቆጣጠር የሚካሄድ ነው፡፡ ሁላችንም በተያያዘው ፕሮግራም መሰረት እየገባችሁ እንድትካፈሉና እንድትባረኩ ለሌሎችም በረከት እንድንድትሆኑ እናበረታታችኋለን፡፡
የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ኅብረት በካናዳ ዕለታዊ ካናዳ አቀፍ የጸሎት፣
የአምልኮና የቃል ፕሮግራም በየዕለቱ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከ 8፡00 - 10፡00 AM
(Eastern /Toronto time) በቴሌፎን (ቴሌ ኮንፈረንስ)
የሚኖሩበትን ከተማ ክታች ፈልገው በመደወል የመግቢያ ኮድ 756193 በማስገባት ይቀላቀሉን
ከተማ | ስልክ | ከተማ | ስልክ |
Acton |
1-226-828-9617 |
Montreal |
1-514-312-2743 |
Alliston |
1-705-530-9475 |
North Vancouver |
1-604-210-2221 |
Alliston |
1-249-501-6493 |
Ottawa |
1-613-518-1086 |
Brantford |
1-519-900-0098 |
Saskatoon |
1-306-500-1802 |
Calgary |
1-403-648-9295 |
St. Johns |
1-709-700-5717 |
Calgary |
1-587-885-1019 |
Toronto |
1 647-476-6429 |
Charlottetown |
1-902-201-1780 |
Toronto |
1-647-478-7145 |
Edmonton |
1-780-652-1040 |
Vancouver |
1-778-819-8331 |
Edmundston |
1-506-501-0070 |
Victoria |
1-778-817-1021 |
Halifax |
1-902-593-1001 |
Winnipeg |
1-204-202-1787 |
Mississauga |
1-289-804-0541 |
Yellow Knife |
1-867-675-1209 |