News and Updates

ታላቅ የኅብረትና የአሞልኮ ጊዜ በቶሮንቶ ካናዳ

https://youtu.be/SkGVqSvwloM?si=5aZwtWj5lWGtZIAv

ዕለታዊ የጸሎት ፕሮግራም Daily Prayer Program

ዕለታዊ የጸሎት ፕሮግራም Daily Prayer Program

“ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች ተብሎ ተጽፎአል” 

የማቴዎስ ወንጌል           21፥13 

በመላው ካናዳ የሚገኙ የኅብረቱ አባል ቤተክርስቲያናት በኮቪድ 19 ምክንያት የተጀመረው የስልክ የጸሎት አገልግሎት ቀጥሎ አሁንም በየቀኑ ከሰኞ እስከ ዐርብ በምስራቅ  የሰዓት አቆጣጠር  ከጧቱ 8፡00 -10፡00 ድረስ በጋራ በመጸለይ ላይ ነን፡፡

ከጁን 2025 ጀምሮ ደግሞ ዕለታዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ በጋራ እየተነበበ ነው፡፡ይህ ንባብ መጽሐፍ ቅዱስን በየቀኑ በጋራ በማንበብ በዓመት አንብቦ ለመጨረስ የተዘጋጀ ነው፡፡ በዚህም በኩል ሁላችንም በጋራ ተግተን እንድንሳተፍ እናበረታታለን፡፡

ጌታ ይባርካችሁ፡፡

Research Center

አቶ ሊበን ገብረ ሚካኤል እንኳን ደስ አለዎት ! Congratulations Ato/Mr Liben Gebremikael

አቶ ሊበን ገብረ ሚካኤል እንኳን ደስ አለዎት ! Congratulations Ato/Mr Liben Gebremikael

https://canadianimmigrant.ca/canadas-top-25-immigrants/top-25-canadian-immigrant-awards-2025/liben-gebremikael

Gebremikael, who recently received the King Charles III Coronation Medal, adds “I truly believe that if we can all come together and work toward a common goal, we can make a difference.”

የሊበን መንገድ/ Liben Way

በቶሮንቶ ከተማ ውስጥ በማልቨርን ውስጥ “Liben Way” ተብሎ የሚታወቅ መንገድ አለ። ይህ መንገድ በ2022 ዓ.ም በአቶ ሊበን ስም የተሰየመ ሲሆን  ይህም የተደረገው የTAIBU   ጤና ማዕከል መጀመሪያ ዋና  ዳይሬክተርና   ሥራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ ሊበን ገብረሚካኤልን ለማክበር ነው። አቶ ሊበን ገብረሚካኤል ባለፉት 17 ዓመታት TAIBUን ለጥቁሩ ማሕበረሰብ  የጤናና    የልማት አካል አንዲሆን   በትጋት  በመስራት ከፍተኛ ዋጋ የከፈሉ  ናቸው።

አቶ ሊበን ገብረሚካኤል ከ20 በላይ በኅበረተስቡ ውስጥ አዲስ ተቋቋሚ የሆኑ  ድርጅቶችን — ማለትም አንደ  የGOOH እና Kidy Foundation Canadaን  የመሳሰሉትን ጨምሮ ከመነሻ እስከ መቋቋም ድረስ ባለው ሂደት ውስጥ   በመደገፍ እጅግ  ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክተዋል፡፡። ይህም  ከኦቲዝም እንክብካቤ ጀምሮ  ኢትዮጵያ ውስጥ አስከሚደረገው የትራፊክ አደጋን መከላከል የሚቻልበትን ግንዛቤና ድጋፍ አስከሚሰጠው ድርጅት ያሉትን  የሚያካትት ነው። አቶ ሊበን እንደሚሉት፦ “በመጀመሪያ ደረጃ የማህበረሰብ ድርጅቶች ራሳቸውን ችለው ሲቋቋሙና አስተዋጽዖ ሲያበረክቱ ሌሎችንም ለመደገፍ የሚችል አቅም ያላቸው አካላት ሆነው ሲገኙ ከማዬት የበለጠ ትልቅ ቦታ የምሰጠውና ሚያሰደስተኝ ነገር የለም ይላሉ፡፡  

24:7

 24:7

The 24:7 Conference is rooted in Jeremiah 24:7, a declaration of God's sovereign work in drawing hearts to Himself, It is a time to RESPOND to His invitation for a restored and unwavering relationship with Him. Through worship, teaching, and fellowship, we gather to experience how GOD IS MOVING —awakening hearts, strengthening faith, and equipping His people.  He is calling His church to deep, continuous devotion, shaping lives for His glory.  This is a moment to seek His presence, SURRENDER to His will, and walk in faithful obedience, every day, 24/7. 

WILL YOU ANSWER HIS CALL?
JOIN US THIS JUNE 
AT THE 24:7 CONFERENCE

 eeccnext.com