News and Updates

የአዕምሮ ጤና ችግር እየጨመረ በመሄድ ላይ ነው ? ወይንስ አሁን የበለጠ እየተገነዘብነው ስለመጣን ነው?

የአዕምሮ ጤና ችግር  እየጨመረ በመሄድ ላይ ነው ? ወይንስ አሁን የበለጠ እየተገነዘብነው ስለመጣን  ነው?

የአዕምሮ ጤና ችግር  እየጨመረ በመሄድ ላይ ነው ? ወይንስ አሁን የበለጠ እየተገነዘብነው ስለመጣን  ነው?በዚህና ከአዕምሮ ጤና ችግር ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ታላቅ ትምሕርታዊ መርሐ ግብር በ ZOOM  ከዘርፉ ባለሙያዎች ጋር ውይይት አናደርጋለን፡፡

Congratulations the LIVING GOSPEL CHURCH and our dear brothers and sisters in Winnipeg

Congratulations the LIVING GOSPEL CHURCH and  our dear brothers and sisters in Winnipeg

Research Center

አዲስ መጽሐፍ ለንባብ

አዲስ መጽሐፍ ለንባብ

በካናዳ የኢትዮጵያውያን አብያተ ክርስቲያናት ኅበረት አባል የሆነችው በቫንኩበር የጸጋ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መጋቢ የሆኑት ፓስተር/ዶ/ር ወርቁ መኮንን  “የግብይትና የለውጥ አስተዳደር በኢትዮጵያ”/ “Transformational & Transactional Church Governance "  በሚል ርዕስ በአማርኛና በእንግሊዝኛ ቋንቋዎች ሁለት መጻሕፍት ለንባብ አብቅተዋል፡፡

የኅብረቱ አባል ቤተክርስቲያን መጋቢዎች ከመደበኛው የቃለ እግዚአብሔር  መግቦት አገልግሎት በተጨማሪ በተገኙት ዕድሎች ሁሉ በመጠቀም ዕውቀትን ለማካፈል የሚያደርጉት ጥረት  የሚያስደስትና ይበል የሚያሰኝ ነው፡፡ ኅብረቱ ፓስተር/ዶ/ር ወርቁ መኮንንን ለዚህ ስኬት እንኳን ደስ አለዎ እያለ  አባል ቤተክርስቲያናትም  መጻሕፍቱን በማስተዋወቅና በስርጪቱ ዘርፍም  በማገዝ እንዲተባበሩ ያሳስባል፡፡  

ምስጋና ለጌታ

ጌታ ለእህታችን ኤደን ኃይሉ ስላደረገው መልካም ነገር በቶሮንቶና አካባቢው የሚገኙና እንዲሁም ከተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች የመጡ ቅዱሳን በተገኙበት በከፍተኛ ደምቀት ለጌታ ክብር የምስጋና ፕሮግራም ተካሂዷል፡፡